በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ
ተልዕኮ /Mission/
በክልሉ የመንግስት ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችሉ፣ አዳዲስ አሰራሮችንና አደረጃጀቶችን በመዘርጋት፣ የአመራሩንና የሠራተኛውን አመለካከት በመለወጥና ብቃቱን በማሳደግ፣ ህዝብን በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግል ጠንካራና ውጤታማ ፐብሊክ ሰርቫንት መፍጠር ነው፡፡
ራዕይ /Vision/
ተልዕኮውን በብቃት መፈፀም የሚችል በስነ-ምግባሩ የተመሰገነ ፐብሊክ ሰርቫንት በ2012 ተፈጥሮ ማየት
ዕሴት/Values/
· ለለውጥ መስራት፣
· ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት፣
· ቅንነት፣ታማኝነትና አገልጋይነት፣
· ሁሌም መማር፣
· ውጤት ያሸልማል፣ · በጋራ መስራት፣ · አለማዳላት
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ
Organization Type | መንግስታዊ |
---|---|
Services | |
Location | ሀዋሳ |
Status | Active |