Backtolist ጌዴኦ ዞን

አጠቃላይ የዞኑ ሁኔታ

v    የዞኑ አመሰራረት

o        በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የጌዴኦ ዞን በክልሉ የተሻሻለው ህገ-መንግስት አንቀፅ 47/1/ ዕውቅና አግኝተው ከተዋቀሩት 14 ዞኖች እና አራት ልዩ አንዱ ሲሆን የተዋቀረውም በ1985 ዓ.ም ነው፡፡ ዞኑ በሰሜን ከሲዳማ ክልል በደቡበ በምስራቅ እና በምእራበ ከኦሮምያ ይዋሰናል፡፡

o        የጌዴኦ ዞን ፣ በ 6 ወረዳዎች፣ በ 2 የከተማ አስተዳደሮች እና በ156 የገጠርና የከተማ ቀበሌያት የተዋቀረና—በውስጡም በርካታ ብሔሮች ብሔረሰቦች በመከባበርና በአንድነት ተቻችለው የሚኖሩበት ዞን ነው፡፡

v    የሕዝብ ብዛት (ወንድ ፣ ሴት፣ ድምር)

o        ወንድ   655,323.1

o        ሴት    650,032.8

o        ድምር  1,305,356

v    የያዛቸው የዞኑ ህብረተሰቦች ብዛት

o        84 ብሄረሰቦች

v    የዞኑ አስተዳደር መቀመጫ ከተማ ስም

o        ዲላ ከተማ

v    የዞኑ የቆዳ ስፋት

o        1,354.40 ስኬዌር ኪ.ሜ

v    የወረዳ ብዛት

o        8 (ስምንት)

v    የከተማ አስተዳደር ብዛት

o        5 (አምስት)

v    የቀበሌ ብዛት

o        የከተማ 25 (ሃያ አምስት)

o        የገጠር 134 (አንድ መቶ ሰላሳ አራት)

o        ድምር 159 (አንድ መቶ ሃምሳ ዘጠኝ)

v    የዞኑ የአየር ንብረት ሁኔታ

o        ደጋወይናደጋ እና  ቆላማ

v    ጂኦግራፊካል የመሬት አቀማመጥ

o        ሜዳ  

o        ተራራማ

o        መካከለኛ ተዳፋት

 

ጠቅላላ መረጃዎች

የአስተዳደር አይነት ዞን
ሁኔታ አክቲቭ

የሴክተር ተቋማት